ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 3:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 እንዲህም አለ፥ “እናንተ ሰዎች፥ ወይን የሚጠጣውን ሰው ሁሉ እንደሚያሸንፈው፥ አእምሮውንም እንደሚያሳጣው አስተውሉ። ምዕራፉን ተመልከት |