ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 1:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ንጉሡም ብላቴኖቹን አላቸው፥ “እጅግ ደክሜአለሁና ከሰልፉ ውስጥ አውጡኝ፥” ብላቴኖቹም ወዲያውኑ ከሰልፉ ውስጥ አወጡት። ምዕራፉን ተመልከት |