ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 7:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 መልአኩም መለሰልኝ እንዲህም አለኝ፥ “ይህንስ ዓለም ልዑል ስለ ብዙዎች ፈጠረው፤ የሚመጣውን ግን ስለ ጥቂቶች ፈጠረው። ምዕራፉን ተመልከት |