Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ዕዝራ ሱቱ​ኤል 6:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 የሞ​ትስ ነገር እን​ዲህ ነው፤ ከል​ዑል ዘንድ የት​እ​ዛዝ ቃል ከመጣ በኋላ፥ እገሌ ይሙት ባለ ጊዜ ነፍሱ ከሥ​ጋው ትለ​ያ​ለች፤ ዳግ​መ​ኛም ወደ ሰጣት ትመ​ለ​ሳ​ለች፤ ለል​ዑል ጌት​ነ​ትም አስ​ቀ​ድማ ትሰ​ግ​ዳ​ለች።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ዕዝራ ሱቱ​ኤል 6:9
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች