ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 6:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 በኖረበት ዘመን ሁሉ ያስተማራቸው የልዑልን ሕግ ይፈጽሙ ዘንድ መከራቸውን ታግሠው ሁልጊዜ በድካም ለእግዚአብሔር ተገዝተውለታልና። ምዕራፉን ተመልከት |