ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 5:59 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)59 እርሱም መለሰልኝ፤ እንዲህም አለኝ፥ “ያሰብኸውን አንተ ራስህ መዝነው፤ ከብዙው ካለው ይልቅ፥ ከጥቂቱ ያለው እጅግ ደስ ይለዋልና ከእኔ ዘንድ የሚገኝ የጻድቃን ደስታቸው እንደዚሁ ነው። ምዕራፉን ተመልከት |