ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 5:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 ያያትና ያገኛት ዘንድ ወደዚያች ባሕር ሊገባ የወደደ ቢኖር ያን ጠባቡን መግቢያዋን ካላለፈ ወደ አደባባይዋ መግባት እንዴት ይችላል? ምዕራፉን ተመልከት |