ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 5:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 “እኔ የነገርሁህ ምልክት የሚገለጥበት ወራት እነሆ፥ ይመጣልና፥ ዛሬ የምትታይ ከተማ ታልፋለች፤ ዛሬ የተሰወረች ምድርም ትገለጻለች። ምዕራፉን ተመልከት |