ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 5:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 ሕጉንም ካዱ፤ ቃል ኪዳኑንም ቸል አሉ፤ በሥርዐቱም አልታመኑም፤ ሥራውንም ናቁ፤ አምልኮቱንም አላሰቡም። ምዕራፉን ተመልከት |