ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 4:56 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)56 ከአዳም የተወለዱ ሌሎች አሕዛብ ግን እንደ ኢምንት ናቸው፤ እንደ ምራቅም ይመስላሉ፤ እንደ አፍሻት ጠብታም ናቸው፤ ደስታቸውም እንደ ኢምንት ነው። ምዕራፉን ተመልከት |