ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 4:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 እርሱም መለሰልኝ እንዲህም አለኝ፥ “ተነሥተህ በእግርህ ቁም፤ ጩኸት የተመላበትንም ቃል እነግርሃለሁ። ምዕራፉን ተመልከት |