ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 3:55 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)55 እኔም አልሁት፥ “አቤቱ ጌታዬ እሺ በለኝ፤ በዐይኖችህ ፊት ባለሟልነትን ካገኘሁ ለባሪያህ ንገረው፤ ዓለምህን በማን ትጐበኛለህ?” ምዕራፉን ተመልከት |