ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 3:43 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)43 እኔም አልሁት፥ “ፍርድህን ፈጥነህ ታሳይ ዘንድ የቀደሙትንና ወደ ኋላ ያሉትን አሁንም ያሉትን፥ ባንድ ጊዜ አንድ አድርገህ መፍጠር አትችልም ነበርን?” ። ምዕራፉን ተመልከት |