ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 3:34 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)34 እኔም አልሁት፥ “አቤቱ፥ አይደለም፤ ነገር ግን ስለ አሳሰበኝ ተናገርሁ፤ አቤቱ፥ ሁልጊዜም የልዑልን መንገድ አገኝ ዘንድ፥ የፍርዱንም ፍለጋ አውቅ ዘንድ ስመራመር ኵላሊቴን አስጨነቀኝ።” ምዕራፉን ተመልከት |