ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 3:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 “አሁንም አቤቱ፥ ይህን አንዱን ለብዙዎች አሳልፈህ ለምን ሰጠኸው? ከሌሎችም ሥሮች ለይተህ አንዱን ሥር ለምን አጐሳቈልኸው? አንድ ሕዝብንስ በብዙዎች መካከል ለምን በተንኸው? ምዕራፉን ተመልከት |