ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 2:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 እኔም መልሼ እንዲህ አልሁት፥ “ስለዚህ ነገር እኔን እንደ ጠየቅኸኝ ይህን ነገር ማድረግ የሚችል የተፈጠረ ሰው ማን ነው?” ምዕራፉን ተመልከት |