ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 12:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ይህም በተደረገ ጊዜ፥ ቀድሞ ያሳየሁህ ምልክቱም በደረሰ ጊዜ ያንጊዜ ከባሕር ሲወጣ ያየኸው ያ ሰው ይገለጣል። ምዕራፉን ተመልከት |