ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 11:34 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)34 ትሩፋኑን ግን በቸርነቱ በከበረ አውራጃ ይቤዣቸዋል፤ አስቀድሜም የነገርሁህ የፍርድ ቀን እስኪደርስ ድረስ ደስ ያሰኛቸዋል። ምዕራፉን ተመልከት |