ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 11:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 እነሆ፥ ዘመን ይመጣል፤ በምድርም ከእርስዋ አስቀድሞ ከነበሩት መንግሥታት ይልቅ የምታስፈራ መንግሥት ትነሣለች። ምዕራፉን ተመልከት |