Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ኢያሱ 12:14 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

14 የሖርማ ንጉሥ፣ አንድ የዓራድ ንጉሥ፣ አንድ

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 የሔርማ ንጉሥ፥ የዓድራ ንጉሥ፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

14 ሖርማ፥ ዐራድ፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 የኤ​ር​ሞት ንጉሥ፥ የዓ​ራድ ንጉሥ፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

14 የጌድር ንጉሥ፥ የሔርማ ንጉሥ፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ኢያሱ 12:14
6 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

በዚህ ጊዜ በተራራማው አገር የሚኖሩት አማሌቃውያንና ከነዓናውያን ወርደው ወጓቸው፤ እስከ ሖርማ ድረስም አሳደዷቸው።


በኔጌብ ይኖር የነበረው ከነዓናዊው የዓራድ ንጉሥ እስራኤል በአታሪም መንገድ መምጣቱን በሰማ ጊዜ በእስራኤላውያን ላይ አደጋ ጥሎ ጥቂቶቹን ማረከ።


እግዚአብሔርም የእስራኤልን ልመና ሰምቶ ከነዓናውያንን በእጃቸው አሳልፎ ሰጣቸው፤ እነርሱም ሰዎቹንና ከተሞቻቸውን ፈጽመው ደመሰሱ፤ ከዚህ የተነሣም ስፍራው ሖርማ ተባለ።


የዳቤር ንጉሥ፣ አንድ የጌድር ንጉሥ፣ አንድ


የልብና ንጉሥ፣ አንድ የዓዶላም ንጉሥ፣ አንድ


በሖርማ፣ በቦራሣን፣ በዓታክ፣


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች