መዝሙር 22:1 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 አምላኬ! አምላኬ! ለምን ተውከኝ? እኔን ከማዳን የራቅኸው ለምንድን ነው? ከመቃተት ድምፄስ የራቅኸው ለምንድን ነው? ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም1 አምላኬ፣ አምላኬ ለምን ተውኸኝ? እኔን ከማዳን፣ ከመቃተቴም ቃል ለምን ራቅህ? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 ለመዘምራን አለቃ ስለ ንጋት ኃይል፥ የዳዊት መዝሙር። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 እግዚአብሔር ይጠብቀኛል፥ የሚያሳጣኝም የለም። ምዕራፉን ተመልከት |