Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




መዝሙር 121:6 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

6 ፀሐይ በቀን፥ ጨረቃም በሌሊት ጒዳት አያደርሱብህም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

6 ፀሓይ በቀን አያቃጥልህም፤ ጨረቃም በሌሊት ጕዳት አታመጣብህም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 ፀሐይ በቀን አይመታህም፥ ጨረቃም በሌሊት እንዲሁ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ደኅ​ን​ነ​ት​ዋን፥ ተነ​ጋ​ገሩ። ስም​ህን ለሚ​ወ​ድዱ ደስ​ታ​ቸው ነው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መዝሙር 121:6
4 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

መራብና መጠማትም አይደርስባቸውም፤ የሚያቃጥል ነፋስ ወይም ፀሐይ አይጐዳቸውም፤ ይህም የሚሆነው የሚራራላቸው እርሱ የውሃ ምንጭ ወደሚገኝበት ቦታ ስለሚመራቸው ነው።


ፀሐይ ከወጣ በኋላ እግዚአብሔር የሚያቃጥል የምሥራቅ ነፋስ ላከ፤ የፀሐዩም ሐሩር ራሱን ስላቃጠለው ዮናስ ተዝለፈለፈ፤ ሞትንም በመመኘት “ከመኖር ይልቅ መሞት ይሻለኛል” አለ።


ከእንግዲህ ወዲህ አይርባቸውም፤ አይጠማቸውም፤ ፀሐይ አይመታቸውም፤ ሙቀት አያገኛቸውም፤


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች