መዝሙር 11:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 መሠረቶች ሲፈርሱ ጻድቅ ሰው ምን ማድረግ ይችላል? ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 መሠረቱ ከተናደ፣ ጻድቅ ምን ማድረግ ይችላል?” ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 መሠረቶቹ ከፈረሱ፥ ጻድቅ ምን ማድረግ ይችላል? ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 የሽንገላን ከንፈሮች ሁሉ እግዚአብሔር ያጠፋቸዋል፥ ታላቅ ነገርን የምትናገረውንም ምላስ፤ ምዕራፉን ተመልከት |