Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ዘኍል 21:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 እስራኤላውያን ጒዞአቸውን ቀጥለው በኦቦት ሰፈሩ፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 እስራኤላውያን ተጓዙ፤ በአቦትም ሰፈሩ፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 የእስራኤልም ልጆች ተጓዙ፥ በኦቦትም ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ተጓዙ፤ በኦ​ቦ​ትም ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 የእስራኤልም ልጆች ተጓዙ፥ በኦቦትም ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ዘኍል 21:10
2 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ያንንም ስፍራ ከለቀቁ በኋላ ከሞአባውያን ግዛት በስተ ምሥራቅ ባለው በረሓ ውስጥ በተለይ “ዐባሪም” ተብሎ በሚጠራው ቦታ ሰፈሩ።


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች