Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 9:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 እኔን እንድትረዳኝ፥ ከእኔ ጋር እንድትደክም፥ አንተን የሚያስደስትህን እንድታስምረኝ፥ ከቅዱሳን ሰማያት አውጣት፤ ከከበረው ዙፋንህም ወደዚህ ላካት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ተነ​ሥታ ትመጣ ዘንድ ከከ​በሩ ሰማ​ዮች ከጌ​ት​ነ​ትህ ዙፋን ወደኔ ላካት፤ ከእ​ኔም ጋራ ትኖ​ርና ትደ​ክም ዘንድ ደስ የሚ​ያ​ሰ​ኝ​ህም ምን እንደ ሆነ ዐውቅ ዘንድ ላካት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 9:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች