Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 19:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 በጻድቁ በር ላይ እንደነበሩት ኃጢአተኞች፥ እነርሱም ታወሩ፤ ጨለማ ሊውጣቸው በዙሪያቸው ባሰፈሰፈ ጊዜም፥ በበሩ ለመውጣት እያንዳንዱ መንገድን በዳሰሳ ማግኘት ነበረበት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 ብር​ሃ​ናት ከባ​ሕ​ር​ያ​ቸው ተለ​ው​ጠ​ው​ባ​ቸው ነበ​ርና፤ የዜ​ማ​ውን ነገር በማ​ወቅ የበ​ገ​ናው ስም እን​ደ​ሚ​ለ​ወጥ፥ የቀ​ናም ሆኖ በዜ​ማው ጸንቶ እን​ደ​ሚ​ኖር በየ​ወ​ገ​ና​ቸው የተ​ፈ​ጠ​ሩ​ትን በማ​የት ፈጽሞ የሚ​ሰ​ፈር ሥራም፥ እን​ዲሁ ነው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 19:17
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች