Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 19:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 የኋላኞቹ ግን እንደ እነርሱ መብት ያላቸውን ሰዎች በደመቀ ሥነ ሥርዓት ከተቀበሏቸው በኋላ፥ እጅግ አድካሚ ሥራዎችን ሰጧቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 ስለ​ዚህ በጻ​ድ​ቃን ደጃፍ እንደ ተሰ​በ​ሰቡ እንደ እነ​ዚያ ሰዎች ብር​ሃ​ንን በማ​ጣት ተቀጡ፥ ድን​ገት በጥ​ልቅ ጨለማ ተግ​ዘ​ዋ​ልና፥ ከእ​ነ​ር​ሱም እያ​ን​ዳ​ንዱ የቤ​ቱን የደ​ጃ​ፉን መግ​ቢያ መን​ገድ ይፈ​ልግ ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 19:16
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች