Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 16:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 ለልጆችህ ያቀረብኸላቸው ልዩ ምግብ፥ ለእነርሱ ያለህን ፍቅር ያሳያል፤ የያንዳንዱን ሰው ፍላጐት ለማርካት የምግቡ ጣዕምም እንደ በላተኛው ይቀያየር ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 የሰ​ማ​ያ​ዊው መል​ክህ አር​አያ የሚ​ሆን መና ለል​ጆ​ችህ የፍ​ቅ​ር​ህን ጣዕም ገለጠ፥ ከእ​ር​ሱም ለሚ​በላ ጣዕሙ ይዘ​ዋ​ወር ነበር፥ ከም​ግ​ቦ​ችም ይልቅ ያሰ​በ​ው​ንና የወ​ደ​ደ​ውን ፍላ​ጎ​ቱን ለመ​ፈ​ጸም ያገ​ለ​ግ​ለው ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 16:21
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች