Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 16:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ለሕዝብህ ያደረግኸው ግን እንደምን የተለየ ነው የመላእክትን ምግብ ሰጠኻቸው፤ ሁሉንም የሚያስደስት፥ ጣዕሙም ለሁሉም የሚስማማውን የሰማይ መና ያለመሰልቸት አቀረብክላቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ስለ ፍሬ​ውም ፋንታ የመ​ላ​እ​ክ​ትን ምግብ ለሕ​ዝ​ብህ መገ​ብ​ኻ​ቸው፥ ያለ ድካም የተ​ዘ​ጋጀ፥ ጣዕ​ሙም ከሚ​ጣ​ፍ​ጠው ሁሉ የሚ​በ​ልጥ፥ ጣዕ​ም​ንም ሁሉ የሚ​ያ​ስ​ንቅ ኅብ​ስ​ትን ከሰ​ማይ ላክ​ህ​ላ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 16:20
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች