Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 14:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 አንተ የጥበብህ ፍሬዎች እንዲባክኑ አትሻም፤ ከዚህም የተነሣ ሰዎች በትንሿ የእንጨት ስባሪ ተማምነው ማዕበሉን በታንኳ ያቋርጣሉ፤ እንዲያም ሆኖ ግን ካሰቡበት በደኀና ይደርሳሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 የጥ​በ​ብህ ሥራው ስን​ፍና እን​ዳ​ይ​ሆን ትወ​ዳ​ለህ፥ ስለ​ዚህ ሰዎች ሰው​ነ​ታ​ቸ​ውን በተ​ና​ቀና በተ​ዋ​ረደ እን​ጨት ተማ​ም​ነው በታ​ላ​ቅና በታ​ናሽ መር​ከብ በሞ​ገዱ መካ​ከል ተሻ​ግ​ረው ይድ​ናሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 14:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች