Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 14:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

26 ሰላማዊ ሰዎችን መበጥበጥ፥ ወሮታ ቢስ መሆን፥ ነፍስን ማሳደፍ፥ በተፈጥሮ ላይ ማመፅ ጋብቻን ማፋለስ፥ አመንዝራነትና ተስፋ መቁረጥ ይታያል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

26 ዋጋን ካለ​ማ​ሰብ ጋር፥ ሰው​ነ​ትን ከማ​ስ​ተ​ዳ​ደፍ ጋር፥ ፍጥ​ረ​ት​ንም ከመ​ለ​ወጥ ጋር፥ የጋ​ብ​ቻን ሥር​ዐት ከማ​ፍ​ረስ ጋር፥ ከም​ን​ዝ​ርና ከር​ኵ​ሰት ጋር፥ የተ​ቀ​ላ​ቀለ ነው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 14:26
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች