Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 13:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 ከዚህም የሚተርፍ ጐባጣና ጉጥ የበዛበት፥ ለምንም የማይሆን እንጨት ይኖራል፤ ጠራቢውም ይህን እንጨት በዕረፍት ጊዜው ይልገዋል፤ ከልምድ ባገኘው ችሎታ ያስተካክለዋል፤ በሰው ምስል ይቀርጸዋል፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 ዳግ​መ​ኛም ለም​ንም ከማ​ይ​ጠ​ቅም እን​ጨት የተ​ረፈ ጕማ​ጁን፥ ጕጣ​ሙ​ንና ጫፉ ሁሉ የጠ​መ​መ​ውን እን​ጨት ወስዶ ሥራ​ውን በማ​ስ​ተ​ን​ተን ይጠ​ር​በ​ዋል፥ ከዚ​ህም በኋላ በቦ​ዘ​ነ​በት ቀን በሰው መልክ መስሎ ይቀ​ር​ፀ​ዋል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 13:13
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች