Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 13:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 እንጨት ጠራቢውን ተመልከቱ፥ ለሥራው የሚስማማውን ዛፍ ይጥላል፤ ቅርፊቱን ሁሉ በጥንቃቄ ይልጣል፤ በጥበብ ጠርቦና አስተካክሎም የቤት ውስጥ መገልገያ ያደርገዋል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 የሚ​ታ​የ​ው​ንና የሚ​ወ​ዛ​ወ​ዘ​ውን እን​ጨት የሚ​ጠ​ርብ ጠራቢ ቢኖር መል​ካም ሆኖ የበ​ቀ​ለ​ውን እን​ጨት ይቈ​ር​ጣል፥ ቅር​ፊ​ቱን ሁሉ በጥ​በብ ይጠ​ር​ባል፤ መል​ካም አድ​ር​ጎም ይሠ​ራ​ዋል፥ ለኑሮ አገ​ል​ግ​ሎ​ትም የሚ​ጠ​ቅም ዕቃ አድ​ርጎ ይሠ​ራ​ዋል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 13:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች