Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 13:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ተስፋቸውን በሙት ነገሮች ላይ የሚያደርጉ፥ ወርቅም ይሁን ብር፥ የእንስሳት ምስሎችን፥ ጥንት በሰው እጅ የተቀረጹ ዋጋ የሌላቸው ድንጊያዎችን የሚያመልኩ ሁሉ ምስኪኖች ናቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ከወ​ር​ቅና ከብር በጥ​በብ የተ​ሠሩ የሰው እጅ ሥራ​ዎ​ችን፥ የእ​ን​ስሳ ምሳ​ሌን፥ ወይም የማ​ይ​ጠ​ቅም የጥ​ንት የእጅ ሥራ ድን​ጋ​ይን አማ​ል​ክት ብለው የሚ​ጠሩ እነ​ዚህ ጐስ​ቋ​ሎች ናቸው፥ ተስ​ፋ​ቸ​ውም በሞቱ ነገ​ሮች ላይ ነው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 13:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች