ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 45:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ለያዕቆብ ሕጐቹን፥ ለእስራኤል አዋጆቹን ያስተምር ዘንድ፥ ትእዛዛቱን ፊት ለፊት ሰጠው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ከሌዊ ወገን የተወለደ ወንድሙ አሮንም እንደ እርሱ ታላቅ ነው፤ ቅዱስም፥ የከበረም ነው። ምዕራፉን ተመልከት |