ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 44:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 እኒህ ሁሉ በጊዜው በነበሩ ሰዎች ዘንድ፤ የተከበሩ የዘመናቸውም ፈርጥ ነበሩ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 እነዚህ ሁሉ በዘመናቸው የከበሩ፥ በሕይወታቸውም የተዘጋጁ ናቸው፤ ምዕራፉን ተመልከት |