ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 42:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ከመንገድ ጓደኛህ ጋር በመተሳሰብህ፥ ሀብትህን ወዳጆችህ በማካፈልህ፥ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ከጓደኛህ ጋር ገንዘብህን በተሳሰብህ ጊዜ አትፈር፤ ስለ ዋጋህና ስለ ርስትህ አትፈር። ምዕራፉን ተመልከት |