ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 39:33 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 የእግዚአብሐር ሥራዎች ሁሉ መልካም ናቸው፤ ጊዜው በደረሰ ጊዜ አስፈላጊውን ሁሉ ይሰጣል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 የእግዚአብሔር ሥራው ሁሉ ያማረ ነውና፤ ለሰውም በየጊዜው መፍቅዱን ይሰጣል። ምዕራፉን ተመልከት |