ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 38:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ዕጣንንና የመታሰቢያ ዱቄት ስጥ፤ አቅምህ የፈቀደውን የተሻለ መሥዋዕት አቅርብ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 መባእህን አግባ፤ የመታሰቢያውንም የስንዴ ዱቄት ስጥ፤ የሰባ መሥዋዕትህንም የተቻለህን ያህል አብዝተህ አቅርብ፤ ምዕራፉን ተመልከት |