ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 37:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 ጥበበኛ ሰው ምርቃት ይጐርፍለታል፤ ያዩት ሁሉ ደስተኛ ነህ ይሉታል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 ብልህ ሰው በበረከት ይጠግባል፤ ያዩትም ሰዎች ሁሉ ብፁዕ ይሉታል። ምዕራፉን ተመልከት |