ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 10:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 የትዕቢት መነሻው እግዚአብሔርን መክዳት፥ ልቦናንም ከፈጣሪ ማራቅ ነው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 የትዕቢት መጀመሪያ ሰውን ከእግዚአብሔር ትለየዋለች፤ ልቡናውንም ከፈጣሪው ታርቀዋለች። ምዕራፉን ተመልከት |