መዝሙር 139:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 በክፋት ይናገሩብሃልና፥ ጠላቶችህም በከንቱ ያምፁብሃል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ስለ አንተ በክፉ ሐሳብ ይናገራሉና፤ ጠላቶችህም ስምህን በከንቱ ያነሣሉ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 እነርሱ በአንተ ላይ ክፉ ነገር ይናገራሉ፤ በጠላትነትም ስምህን በክፉ ያነሣሉ። ምዕራፉን ተመልከት |