Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 16:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 ኃያላቸው በጐልማሶች እጅ አልወደቀም፤ የቲታንስ ልጆችም አልመቱትም፤ ረጃጅም ግዙፎችም አላጠቁትም፤ የሜራሪ ልጅ ዮዲት ግን በውበቷ ሽባ አደረገችው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 አው​ራ​ጃ​ች​ንን በእ​ሳት ያቃ​ጥሉ ዘንድ፥ ጐል​ማ​ሶ​ቻ​ች​ን​ንም በጦር ይገ​ድሉ ዘንድ፥ ሕፃ​ኖ​ቻ​ች​ን​ንም በም​ድር ላይ ይፈ​ጠ​ፍጡ ዘንድ፥ ወን​ዶች ልጆ​ቻ​ች​ን​ንና ቆነ​ጃ​ጅ​ቶ​ቻ​ች​ንን ይማ​ርኩ ዘንድ አዝ​ዘው ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 16:6
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች