Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 15:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 የእስራኤል ሴቶች ሁሉ እርሷን ለማየት ወደ እርሷ ተሰብስቡ፥ መረቋትም፤ ለእርሷም ክብር ዘፈኑላት፤ በእጆችዋ ቅጠላም ሐረግ በእጇ ይዛ ከእርሷ ጋር ለነበሩ ሴቶችም ሰጠቻቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ሴቶች ሁሉ ያይ​ዋት ዘንድ፥ ይመ​ር​ቋ​ትም ዘንድ ወደ እርሷ ሮጠው ተሰ​በ​ሰቡ፤ ታላቅ በዓ​ል​ንም አደ​ረ​ጉ​ላት፤ ዘን​ባ​ባ​ው​ንም በእ​ጅዋ ያዘች፤ ከእ​ርሷ ጋራ ላሉ ሴቶ​ችም ሰጠች።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 15:12
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች