Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 15:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 እርሷና ከእርሷ ጋር የነበሩ ሴቶች የወይራ ቅጠል አክሊል በራሳቸው ላይ አደረጉ፤ እርሷ ሴቶቹን ሁሉ በዘፈን እየመራች ከሕዝቡ ሁሉ ፊት ሄደች፤ የእስራኤልም ወንዶች ሁሉ የጦር መሣሪያቸውን ይዘው፥ አክሊል በራሳቸው ላይ ደፍተው በአፋቸው እየዘመሩ ተከተሏት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 ለእ​ር​ስ​ዋና ከእ​ር​ስዋ ጋር ለነ​በ​ረ​ች​ውም ብላ​ቴና የወ​ይራ ጕን​ጕን አደ​ረ​ጉ​ላ​ቸው፤ በሕ​ዝ​ቡም ፊት ሴቶ​ችን ሁሉ እየ​መ​ራች በዝ​ማሬ ሄደች፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም አር​በ​ኞች ሁሉ የጦር መሣ​ሪ​ያ​ቸ​ውን ከዘ​ን​ባባ ጋር ይዘው እየ​ዘ​መሩ ተከ​ተ​ሏት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 15:13
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች