Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 14:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 “ባሮቹ አታልለውናል፤ አንዲት ዕብራዊት ሴት የንጉሥ ናቡከደነፆርን ቤት ኀፍረት አከናንባዋለች፤ የሆሎፎርኒስ ሬሣ መሬት ላይ ወድቋል፥ ራሱም በላዩ የለም።”

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 “እነ​ዚህ ባሮች አታ​ለ​ሉን፤ እነሆ፥ የሆ​ሎ​ፎ​ር​ኒስ ሬሳው በም​ድር ላይ ወድ​ቋ​ልና፥ ራሱም በላዩ የለ​ምና አን​ዲት ዕብ​ራ​ዊት ሴት በን​ጉሡ በና​ቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር ቤት ላይ ኀፍ​ረ​ትን አድ​ር​ጋ​ለች።”

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 14:18
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች