Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 13:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 ሁሉም ከፊትዋ ወጡ፥ ከትንሽ እስከ ትልቅ ማንም በመኝታ ቤቱ የቀረ አልነበረም። ዮዲት በአልጋው አጠገብ ቆመች፥ በልቧም እንዲህ አለች፦ “የኃይል ሁሉ አምላክ ጌታ ሆይ ስለ ኢየሩሳሌም ክብር በዚች ሰዓት በእጄ የማደርገውን ስራ ተመልከት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 ሁሉም ከእ​ር​ስዋ ዘንድ ወጡ፤ ታና​ሽም፥ ታላ​ቅም ቢሆን በእ​ል​ፍኙ የቀረ አል​ነ​በ​ረም። ዮዲ​ትም ተነ​ሥታ በመ​ኝ​ታው አጠ​ገብ ቆመች። በል​ቧም፥ “የኀ​ይል ሁሉ አም​ላክ አቤቱ፥ ይህን ነገር እይ፤ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ከፍ ከፍ ትል ዘንድ በዚች ሰዓት በእኔ እጅ ኀይ​ል​ህን አድ​ርግ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 13:4
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች