Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 13:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 እርሷም በታላቅ ድምፅ “እግዚአብሔርን አመስግኑት፥ አመስግኑት፥ ምሕረቱን ከእስራኤል ቤት ያላረቀ፥ ነገር ግን ዛሬ በዚህች ሌሊት ጠላቶቻችንን በእኔ እጅ ያጠፋ እግዚአብሔርን አመስግኑ” አለቻቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 “ጠላ​ቶ​ቻ​ች​ንን በዚች ሌሊት በእጄ አጠ​ፋ​ቸው እንጂ ምሕ​ረ​ቱ​ንና ይቅ​ር​ታ​ውን ከእ​ስ​ራ​ኤል አላ​ራ​ቀ​ምና በታ​ላቅ ቃል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ስ​ግ​ኑት፤ አመ​ስ​ግ​ኑት። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም አመ​ስ​ግ​ኑት” አለ​ቻ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 13:14
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች