Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 12:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 ዮዲትም “ጌታዬ ሕያው ነፍስህን፤ ጌታ ያቀደውን ነገር በእኔ እጅ ስይፈጽም ይዤው የመጣሁትን ባርያህ አልጨርሰውም” አለችው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 ዮዲ​ትም፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእኔ ቃል የመ​ከ​ረ​ውን እስ​ኪ​ያ​ደ​ርግ ድረስ እኔ አገ​ል​ጋ​ይህ የያ​ዝ​ሁ​ትን እን​ዳ​ል​ጨ​ርስ ጌታዬ ሕያው ነፍ​ስ​ህን” አለ​ችው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 12:4
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች