ኢዮብ 9:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ፀሐይን ያዝዛታል፥ አትወጣምም፥ ከዋክብትንም ያትማል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ፀሓይን ያዝዛታል፤ አትወጣምም፤ ከዋክብትንም በማኅተም ያሽጋል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ፀሐይ እንዳትወጣ ሊያደርግ ይችላል፤ ከዋክብትም እንዳያበሩ ያደርጋል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ፀሐይን ያዝዛታል፥ አትወጣምም፤ ከዋክብትንም ያትማል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ፀሐይን ያዝዛታል፥ አትወጣምም፥ ከዋክብትንም ያትማል። ምዕራፉን ተመልከት |